የዕርቀ ሠላም ኮሚሽን ሕብረተሰቡ በዕርቅና በሠላም ጉዳይ ላይ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርግ የተለያዩ ዕቅዶችን ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ይህንን ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግ ‘ቲክቫህ ኢትዮጲያ’ ከሚባል የቴሌ ግራም ቻናል ጋር በመተባበር ወጣቱን አሳታፊ የሆነ ፕሮጀክት ይፋ አድርገዋል፡፡ በርካታ ተከታዮች ያሉት ቻናሉ ወጣቱ በተለያዩ መስክ ያለውን እምቅ ችሎታ ተጠቀሞ በየአካባቢያቸዉ ያለዉን ሰላምንና ዕርቅን ማስፈን ሚችሉ ሀገር በቀል እዉቀቶችንና የዕርቅ አፈታት ስርዓቶችን እንዲለዩና ለሌላዉ ማህበረሰብ ክፍል እንዲያሳዉቁ የሚያስችል ነዉ፡፡
|
Archives
November 2020
Categories |